ብዙ ሰው በህይወቱ መጨረሻ ቁጭቶች ይኖሩታል። ይሄንን ነገር ማድረግ ነበረብኝ ወይንም ማድረግ አልነበረብኝም የሚላቸው ነገሮች ይበዛሉ። በመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ በእድሜው መጨረሻ ህይወቱን ዞር ብሎ አይቶ የእርካታና የደስታ ንግግር ከተናገሩ ሰዎች መካከል አንዱ ጳውሎስ ነው።
Welcome to my site! I hope and pray that the blogs I post encourages and uplifts you to keep building a deeper relationship with the Lord.
God bless you!
All in Amharic blogs
ብዙ ሰው በህይወቱ መጨረሻ ቁጭቶች ይኖሩታል። ይሄንን ነገር ማድረግ ነበረብኝ ወይንም ማድረግ አልነበረብኝም የሚላቸው ነገሮች ይበዛሉ። በመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ በእድሜው መጨረሻ ህይወቱን ዞር ብሎ አይቶ የእርካታና የደስታ ንግግር ከተናገሩ ሰዎች መካከል አንዱ ጳውሎስ ነው።
አንዳንድ ጊዜ የሰው ልጆችን ህይወት ቆም ብላችሁ ስታስቡት በተመሳሳይ ነገር የተሞላ ነው:: ሰው ይወለዳል, ያድጋል, ይማራል, ያገባል, ይወልዳል, ከቻለ ቤት እና መኪና ይገዛል, ከዚያ ያረጅና ይሞታል:: የሚያረጀውም እግዚእብሄር እድሜና ጤና ከሰጠው ብቻ ነው:: የሰው ልጅ ህይወቱ ከዚህ ተመሳሳይ ድግግሞሽ አያመልጥም:: እግዚአብሄር የጥበብን መንፈስ የሞላበት ሰው ጠቢቡ ሰለሞን ህይወትንና የሰው ልጆችን እንቅስቃሴ ሁሉ አስተውሎ ከተመለከተ በሗላ ያለው ነገር ይገርመኛል:: “... ከንቱ ከንቱ ሁሉ ከንቱ ነው...”